Print

በአ/ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2009ዓ.ም በክረምት መርሀ ግብር ለምትማሩ አዲስና ነባር የ2ኛ ድግሪ ተማሪዎች በሙሉ፡-

መሆኑን አውቃችሁ ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ

ለምዝገባ ስትመጡ  ነባርና አዲስ ተማሪዎች  ከምትሰሩበት መስሪያ ቤት መገጣጠሚያ እንዲሁም ለአዲስ ተመዝጋቢዎች ሙሉ የት/ምህርት  ማስረጃችሁን በመያዝ በተጠቀሰው ቀን ምዝገባ እንድታካሂዱ እንገልፃለን፡፡

ሬጂስተራርና አልሙናይ ዳ/ጽ/ቤት