Print

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2012 ትምህርት ዘመን በመደበኛ ፕሮግራም ለተመረቃችሁ ተማሪዎች በሙሉ 

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2012 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ-ግብር ለተመረቁ ተማሪዎች ወንድ 3.5 እና ከዚያ በላይ፣ ሴት 3.25 እና ከዚያ በላይ ውጤት ላስመዘገቡ በ2014 የትምህርት ዘመን ነፃ የ2ኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል ለ18 ተማሪዎች አወዳደሮ ለመስጠት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የዕድሉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚትፈልጉ የ2012 ተመራቂ ተማሪዎች ከመስከረም 03-07/2014 ዓ/ም ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት የተማሪዎች ምዝገባና ቅበላ ክፍል ቢሮ ቁጥር 210፣ 211 እየቀረባችው እንድትመዘገቡ እየገለጽን፡-

         ለምዝገባ የሚያስፈልጉ የትምህርት ማስረጃዎች፡-

ለፈተና ያለፉ አመልካቾች ዝርዝር በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽበት ቀን፡- መስከረም 10/2014 ዓ.ም

የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፡- መስከረም 12/2014 ዓ.ም፤

የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቦታ፡-

 

   አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት