Print

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ “SNV-Rayee” ማስተርካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚገኙ ወጣት ሥራ ፈጣሪዎች የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር ያዘጋጀ በመሆኑ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በውድድሩ ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል፡፡

  1. የውድድሩ መስፈርት
  1. የንግድ ሃሳብ ውድድር ዘርፎች
  1. ሽልማት

1 ለወጡ 100,000 ብር

2 ለወጡ 80,000 ብር

3 ለወጡ 60,000 ብር

  1. የምዝገባ ቦታ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ጸጥታና ደኅንነት ቢሮ አጠገብ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማዕከል ጽ/ቤት

  1. ለበለጠ መረጃ፡-
    • ኢሜል፡ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
    • ስልክ፡

0910451411 ወይም

0996847492

  1. ምዝገባ የሚያልቅበት ቀን:- መስከረም 04/2016 ዓ/ም

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

የብሩህ ተስፋ ማዕከል!

 

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት