Arba Minch University has offered the British Council-funded hybrid training of trainers on Instructional English for Secondary School Teachers and Project Proposal Writing for Grants for Instructors of English Language and Literature, Ph.D. candidates, and Masters Students in the field, from October 2-3, 2023. Click here to see more photos.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለድኅረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የተመዘገባችሁ እንዲሁም ትምህርት ሚኒስቴር በገለጸው መሠረት ለድኅረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (GAT) ያልተመዘገባችሁና የልምምድ ፈተናውን (Mock Exam) ያልወሰዳችሁ አመልካቾች የምዝገባና የልምምድ ፈተና መውሰጃ የመጨረሻ ቀን ነገ መስከረም 25/2016 ዓ/ም ብቻ ስለሆነ ከወዲሁ ዕድሉን እንድትጠቀሙበት ዩኒቨርሲቲው እያሳሰበ ለመመዝገብ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቴሌ ብር ሱፐርአፕ https://portal.aau.edu.et ወይም ለዚህ ፈተና ብቻ በሚያገለግለው https://gat.aau.edu.et  መጠቀም የምትችሉ መሆኑን ይገልጻል፡፡

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ የሥራ ባልደረባ የነበሩት ኢንጂነር ፍቃዱ ፈጠነ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከቀድሞ አርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከአሁኑ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀይድሮሊክ ምኅንድስና ሐምሌ 5/1995 ዓ/ም እና የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀይድሮሊክና ፓወር ኢንጂነርንግ ኅዳር 10/2001 ዓ/ም አግኝተዋል፡፡

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በእንስሳት ሳይንስ ትምህርት ክፍል በእንስሳት ሥነ-ምግብ/Animal Nutrition/ ትምህርት ፕሮግራም የ3ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ከበደ ገልገሎ የምርምር ሥራውን መስከረም 15/2016 ዓ/ም የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት አቅርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላት በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Professor Teshome Yirgu Bayu was born on 27/8/1961 GC. He is a full professor in Land Resource Management in the Department of Geography and Environmental Studies, College of Social Science and Humanities at Arba Minch University. He received his Ph.D. in Environmental Geography from Andhra University, India; M.Sc. in Land Resource Management and MSc. in Geography and Environmental Studies from Addis Ababa University. He also obtained Advanced Training in GIS and Remote Sensing Techniques, Diploma in Law, Higher Diploma in Teaching Geography in Higher learning Institutes and Certificate in school management and leadership.