Arba Minch University in collaboration with Ministry of Agriculture, Bio and Emerging Technology Institute and others co-hosted the First International Enset Symposium: Towards Global Food and Nutrition Security, from September 1-2/2023. Click here to see more photos.

Arba Minch University Board approved the promotion of two senior academicians and researchers to Full Professorship Academic Rank on its meeting held on September 02/2023. The promotion of the two senior academicians and researchers to Full Professorship Academic Rank was endorsed by Arba Minch University (AMU) Senate on August 10/2023. Click here to see more photos.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ትራንስፎርሚንግ አግሪካልቸር(ETA) ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የእንሰት አመራረት ሂደትን የሚያሻሽሉ ዘመናዊ ማሽኖችን በማባዛት ለማኅበረሰቡ በስፋት በማዳረስ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከግል ቴክኖሎጂ አምራች ድርጅቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ውይይት ነሐሴ 23/2015 ዓ/ም  አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹International Bamboo and Rattan Organization/INBAR›› ከተሰኘና መቀመጫውን ቻይና ካደረገ ዓለም አቀፍ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የቆላ ቀርከሃ ችግኝ በማፍላት የዩኒቨርሲቲው፣ የድርጅቱ፣ የክልሉና የዞኑ አመራሮች በተገኙበት በላንቴ ኦቾሎ ቀበሌ ነሐሴ 25/2015 ዓ/ም የተከላ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ድርጅቱ ከሰጠው አንድ ኪሎ የቀርከሃ ዘር ውስጥ 15 ሺህ የሚሆኑትን ማፍላት የተቻለ ሲሆን በዕለቱ ስድስት በመቶ የሚሆኑት ችግኞች በላንቴ ኦቾሎ አካባቢ በዓባያ ሐይቅ ዳርቻ ላይ ተተክለዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡