Arba Minch University Senate promoted Dr. Muluneh Lemma Woldesemayat, an assistant professor and researcher in the faculty of Electrical and Computer Engineering, to an Associate Professorship Academic Rank on January 21, 2023.

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በእንግሊዝኛ ቋንቋና ስነጽሑፍ ት/ክፍል በ‹‹English Language Teaching (ELT)›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር  ተፈሪ ሀቱዬ ጥር 25/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የመመረቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዋናው ግቢ መሰብሰቢያ አዳራሽ ያቀርባል፡፡ 

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በእንግሊዝኛ ቋንቋና ስነጽሑፍ ት/ክፍል በ‹‹English Language Teaching (ELT)›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ጋሻው ተፈራ ጥር 24/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የመመረቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዋናው ግቢ መሰብሰቢያ አዳራሽ ያቀርባል፡፡  

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹Regional Consultative Workshop on Constraints and Opportunities of Sorghum Production in the Southern Ethiopia›› በሚል ርዕስ አርብቶ አደሩን ማኅበረሰብ የማስተዋወቅ፣ የማላመድና የምግብ ዋስትናን እንዲያረጋግጡ የማገዝ ፕሮጀክት መክፈቻ ወርክሾፕ ጥር 13/2015 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ