- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት በሦስት የ2ኛ ዲግሪ የትምህርት መርሃ ግብሮች ላይ መስከረም 04/2015 ዓ/ም የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት የ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በኅብረተሰብ ጤና አጠባበቅ መስክ በጤና ኢንፎርማቲክስ የ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ለመክፈት መስከረም 6/2015 ዓ/ም የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በጤና ኢንፎርማቲክስ የ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ሊከፍት ነው
- Details
ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ በመደበኛ መርሃ ግብር ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ከአንድ ሺህ በላይ የ35ኛ ባች የሕክምናና ጤና ሳይንስ፣ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ፣ የግብርና እና የምኅንድስና ተማሪዎች መስከረም 12/2015 ዓ/ም ለ2ኛ ዙር ያስመርቃል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 464ቱ ሴቶች ናቸው፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ በመደበኛ መርሃ ግብር ያሠለጠናቸውን የ35ኛ ባች ተማሪዎች ለ2ኛ ጊዜ ሊያስመርቅ ነው
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስና በአካውንቲንግ ትምህርት ክፍሎች በ2015 የትምህርት ዘመን አዳዲስ የትምህርት መርሃ ግብሮች ለመክፈትና ነባሮቹን ለመከለስ ጳጉሜ 03/2014 ዓ/ም የ2ኛና 3ኛ ዲግሪ የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ ተካሄደ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ለተመራቂ ተማሪዎች የፊታችን ሐሙስ መስከረም 05/2015 ዓ/ም ከቀኑ 08፡00 – 11፡30 በኩልፎ ካምፓስ፣ ዓርብ መስከረም 6/2015 ዓ.ም ከጧቱ 2፡00 – 06፡30 በቴክኖሎጂና በውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች እና ከሰዓት ከ08፡00 – 11፡30 በዓባያ ካምፓስ እንዲሁም ሰኞ መስከረም 9/2015 ዓ/ም ከጧቱ 2፡00 – 06፡30 በነጭ ሳር ካምፓስ በሥነ-ምግባርና ሞራል ዕሴቶች ግንባታ እና ብልሹ አሠራርን በመከላከል ዙሪያ የግንዛቤ ማዳበሪያ ሥልጠና በዋናው ግቢ በቴክኖሎጂ ትልቁ አዳራሽ እና በካምፓሶች በተማሪዎች መመገቢያ አዳራሾች የሚሰጥ ስለሆነ በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ በመገኘት ሥልጠናውን እንድትወስዱ እናሳውቃለን፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ35ኛ ባች 2ኛ ዙር መደበኛ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ