የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስትራቴጂክ ዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ባቀረበው የዩኒቨርቲሲው የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ግምገማዊ ውይይት ተካሂዶ ጸድቋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የዓሣን የፕሮቲን ይዘት ለማሳደግና ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ከሚሠራው ‹‹ዓሢቱ›› ከተሰኘ ድርጅት ጋር ዩኒቨርሲቲው በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የውሃ አቅርቦትና አካባቢ ምኅንድስና ት/ክፍልና በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ባዮሎጂ ት/ክፍል አስተባባሪነት ከሐምሌ 11-15/2014 ዓ/ም ለ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች የ ‹‹Python Programing Language›› ሶፍትዌር ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡