- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስትራቴጂክ ዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ባቀረበው የዩኒቨርቲሲው የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ግምገማዊ ውይይት ተካሂዶ ጸድቋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድን ገምግሞ አጸደቀ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የዓሣን የፕሮቲን ይዘት ለማሳደግና ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ከሚሠራው ‹‹ዓሢቱ›› ከተሰኘ ድርጅት ጋር ዩኒቨርሲቲው በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዓሣ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
- Details
በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የውሃ አቅርቦትና አካባቢ ምኅንድስና ት/ክፍልና በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ባዮሎጂ ት/ክፍል አስተባባሪነት ከሐምሌ 11-15/2014 ዓ/ም ለ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች የ ‹‹Python Programing Language›› ሶፍትዌር ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
Read more: ለ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች የ ‹‹Python Programing Language›› ሶፍትዌር ሥልጠና ተሰጠ