የዩኒቨርሲቲው የስትራቴጂክ ዕቅድ ዝ/ት/ግ ዳይሬክቶሬት ከፌዴራል የትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት ለዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ ዲኖች፣ ዳይሬክተሮች፣ የዕቅድ ባለሙያዎችና ለቡድን መሪዎች በዕቅድ አዘገጃጀት ዙሪያ ከመጋቢት 02-03/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ሶሲዮሎጂና ሶሻል አንትሮፖሎጂ ት/ክፍል በቅርቡ ለመክፈት በዝግጅት ላይ ያለውን የሶሻል አንትሮፖሎጂ የ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም አስመልክቶ ሊያጋጥሙ በሚችሉ ተግዳሮቶች ዙሪያ ጀርመን ሀገር ከሚገኘው ጎቲንገን ዩኒቨርሲቲ ከመጡት ዶ/ር ክርስቲና ጋርበርት ጋር መጋቢት 02/2014 ዓ/ም ውይይት አድርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ