- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ መንግሥት ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር 126ኛውን የዓድዋ ድል ክብረ በዓል ‹‹ዓድዋ ለኢትዮጵያዊያን ኅብረት ለአፍሪካዊያን የነፃነት ጮራ›› በሚል መሪ ቃል የካቲት 23/2014 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው በደማቅ ሁኔታ አክብሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ፤ በማታ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ-ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡
- Details
ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተወጣጡ አካዳሚክ አመራር አካላትና መምህራን ‹‹Academic Program Audit››፣ ‹‹Academic Program Standardization›› እና ‹‹Academic Program Accreditation›› በሚሉ ይዘቶች በትምህርት ፕሮግራም ጥራትና አግባብነት ዙሪያ ከየካቲት 21-22/2014 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በትምህርት ፕሮግራም ጥራትና አግባብነት ዙሪያ ለአካዳሚክ አመራር አካላትና መምህራን ሥልጠና ተሰጠ