አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድባችሁ ለነበራችሁና በአሁኑ ሰዓት በጊዜያዊነት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የ2013 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ሐምሌ 08 እና 09/2013 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቀ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ፡-

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዳይሬክቶሬት የዳይሬክቶሬቱን የ2014 ዓ.ም ዕቅድ ሐምሌ 05/2014 ዓ.ም ገምግሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Dr Mulatu Osie, the 1st PhD graduate from College of Natural and Computational Sciences in Biodiversity Conservation & Management of Hossana probing habitat fragmentation effects on vascular epiphytes, bryophytes and predator-pest dynamics in Kafa Biosphere Reserve in southwest Ethiopia has unraveled interestingly veritable findings that necessitate keen attention from those in the corridors of power.

በሳይንስና ክፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከሐምሌ 5-8/2013 ዓ/ም እየተካሄደ በሚገኘው የትምህርት፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂና የኢንዱስትሪ ኮንቬንሽን ላይ የተለያዩ የፈጠራና የቴክኖሎጂ ሥራዎች እና ወደ ማኅበረሰብ የወረዱ የምርምር ፕሮጀክቶችን በማቅረብ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የልማት ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችን የእንግሊዝኛ ቋንቋ የንባብ ክሂሎት ለማሻሻል በዩኒቨርሲቲው እንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን የሚሠራው ፕሮጀክት በተማሪዎች ዘንድ ለውጥ እያሳየ መሆኑ ተገልጿል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ