የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ‹‹Biodiversity Conservation and Management›› የትምህርት ፕሮግራም በ3ኛ ዲግሪ ለማስመረቅ የሚያስችለውን ቅድመ ሁኔታ አጠናቋል፡፡ ዕጩ ተመራቂ ዶ/ር ዘውድነህ ቶማስ ለምረቃ ብቁ የሚያደርገውን ጥናታዊ ጽሑፍ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ምሁራን በተገኙበት ሰኔ 21/2013 ዓ/ም አቅርቧል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

ዩኒቨርሲቲው ለሕክምና አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ሰኔ 21/2013 ዓ.ም ለድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ ድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በከተማው በሆስፒታል ደረጃ አገልግሎት መስጠት በመጀመሩ መደሰታቸውን ገልጸው ከሕዝብ ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞ የሚስተዋለውን የሕክምና አገልግሎት ጫና የሚቀንስ መሆኑን ተናግረዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ዓመታዊውን የምርምር ሥራዎች የመስክ ጉብኝት የኮሌጁ መምህራን፣ ተመራማሪዎችና ተማሪዎች በተገኙበት ሰኔ 24/2013 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Program: Operations research

Title: A Two-Staged Interval-Valued Neutrosophic Soft Set Traffic Signal Control Model For Four Way Isolated Signalized Intersections

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከውጪ ጉዳይ እና ከውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴሮች ጋር በመተባበር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ወቅታዊ ሁኔታና የምሁራንን ትኩረት በሚሹ የሳይንስና የፐብልክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት ሰኔ 11/2013 ዓ/ም አካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ