የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ዓመታዊውን የምርምር ሥራዎች የመስክ ጉብኝት የኮሌጁ መምህራን፣ ተመራማሪዎችና ተማሪዎች በተገኙበት ሰኔ 24/2013 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Program: Operations research

Title: A Two-Staged Interval-Valued Neutrosophic Soft Set Traffic Signal Control Model For Four Way Isolated Signalized Intersections

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከውጪ ጉዳይ እና ከውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴሮች ጋር በመተባበር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ወቅታዊ ሁኔታና የምሁራንን ትኩረት በሚሹ የሳይንስና የፐብልክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት ሰኔ 11/2013 ዓ/ም አካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በ2013 የትምህርት ዘመን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ መደበኛ ተማሪዎች ሰኔ 28 እና 29 ሪፖርት የሚደረግበት፣ ሰኔ 30 እና ሐምሌ 01 የምዝገባ ቀናት እንዲሁም ሐምሌ 05/2013 ዓ/ም መደበኛ ትምህርት የሚጀመርበት በመሆኑ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ፡-

የሳይንስና ክፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ‹‹ወደ ዕውቀት መር ኢኮኖሚ›› በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያውን የትምህርት፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂና የኢንደስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን ከሐምሌ 5-8/2013 ዓ/ም በአዲስ አበባ ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል አካሂዷል፡፡ በኮንቬንሽኑ ላይ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የፈጠራና ቴክኖሎጂ ሥራዎችን፣ ወደ ማኅበረሰብ የወረዱ የምርምር ፕሮጀክቶችን እንዲሁም የኅትመት ውጤቶችን በማቅረብ ተሳትፎ አድርጓል፡፡   ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ