Print

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ በማታ በሳምንት መጨረሻና በርቀት የትምህርት ፕሮግራሞች መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባ ምንጭና ሳውላ ማዕከላት ተቀብሎ ከዚህ በታች በተጠቀሱ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ከ2013 ዓ.ም 2ኛ ሴሚስተር ጀምሮ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡

ሙሉውን መረጃ ለማግኘት እዚህ ይጫኑ