Print

በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠው የድኅረ-ምረቃ ክረምት ፕሮግራም ትምህርት በ2013 ዓ.ም ክረምት የሚጀመር በመሆኑ ፡-

ሲሆን ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የኮቪድ-19 መከላከያ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳውቃለን ፡፡

ማሳሰቢያ ፡- ከላይ ከተገለጸው ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ ዩኒቨርሲቲው አያስተናግድም፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት