በ1ኛ ዓመት የክረምት መርሃ-ግብር ለመመዝገብ አመልክታችሁ የስም ዝርዝራችሁ በማስታወቂያ ሠሌዳ የተገለፀ ተማሪዎች የትምህርት ክፍያና የምዝገባ ጊዜ ከነገ 29/11/2013 - 1/12/2013 ዓ.ም በመሆኑ በተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ ሬጅስትራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በመቅረብ የማስታወቂያ ሠሌዳው ላይ የተለጠፈውን የትምህርት ክፍያ ዝርዝር በማየት ክፍያ እየፈፀማችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይና ርቀት ት/ኮሌጅ