Print

“TAY Authorized Accountants and Auditors” የተሰኘ ድርጅት ነጸ የ3 ወራት የኢንተርንሺፕ ፕሮግራም ያዘጋጀ ስለሆነ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ እና አካውንቲንግና ፋይናንስ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቃችሁ ምሩቃን ከዚህ ቀጥሎ ባለው ማስፈንጠሪያ መመዝገብ የሚትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማስፈንጠሪያው - https://www.tayauditing.com/internship-programs/  

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት