Print

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲውና ለመላው የሀገራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሠላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሠላም፣ የጤና እና የደስታ እንዲሆን ከወዲሁ ይመኛል፡፡

መልካም በዓል! ተጨማሪ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

                     የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት