Print

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ላይ በደረሰው ድንገተኛ የትራፊክ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ መምህራን የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን በመላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ስም ይገልጻል፡፡

ዩኒቨርሲቲው ለመምህራኑ ቤተሰቦች፣ ዘመዶችና የሥራ ባልደረቦች እንዲሁም ለመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ መጽናናትን ይመኛል፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
የብሩህ ተስፋ ማዕከል!
የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት