የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2008 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በመደበኛ ፕሮግራም በሁለተኛ ድግሪ መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቶችን በሁለተኛ ሴሚስተር ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2008 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በመደበኛ ፕሮግራም በሁለተኛ ድግሪ መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቶችን በሁለተኛ ሴሚስተር ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡