አቶ ሸለሞ ጫልታ ከአባታቸው አቶ ጫልታ ፀጋዬ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ወርቅነሽ የሶ በቀድሞ ጋሞ ጎፋ ክፍለ ሀገር መሎ ኮዛ መስከረም 3 /1968 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አባያ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡

አቶ ዝናቡ ብርሃኑ ከአባታቸው አቶ ብርሃኑ አሰፋ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ሙቀነ ሙለቶ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ዞን ደምባ ጎፋ ወረዳ ቦርዳ ቀበሌ ጥር 22/1988 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲውና ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል-ፍጥር በዓል በሰላም

አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የአብሮነትና የመተሳሰብ እንዲሆን ከወዲሁ መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

The University of Leuven in Belgium, a leading research institution in Europe and a key partner in the AMU-IUC program, has contributed high-end ICT equipment, including High-Performance Computing (HPC) nodes, servers, switches, and access points valued at €2,229,766.85 to Arba Minch University. Click here to see more photos.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል ከ‹‹Derja.com›› እና ከ‹‹EthioJobs›› ጋር በመተባበር ለ2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተመሪዎች ‹‹Dereja Academy Accelerator Program/DAAP/ ሥልጠና ከጥር 19 - መጋቢት 22/2016 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡