- Details
ከመስከረም 05-12/2008 ዓ/ም ለአንድ ሣምንት የሚቆየው የከፍተኛ ትምህርት ማህበረሰብ ሥልጠና በዩኒቨርሲቲው ሦስት የተለያዩ አዳራሾች እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ስልጠናው አምስት የተለያዩ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በጥልቀት የሚመክር ሲሆን ለውይይት አመቺ እንዲሆን ሠልጣኞች በበርካታ ቡድኖች ተከፋፍለዋል፡፡ የሥልጠናዉን ተሳታፊዎች በከፍል ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች በመሉ፡- በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበረሰብ ስልጠና ለዩኒቨርሲቲያችን መምህራንና የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ከመስከረም 05-12/2009 ዓ/ም በተለያዩ ካምፓሶች በተዘጋጁ ጊዜያዊ መድረኮች የሚሰጥ በመሆኑ ሁሉም ተሳታፊ በየምድብ የስልጠና መድረክ ያለመንጠባጠብ በጊዜ በመገኘት የስልጠናው ተካፋይ እንዲሆን በአጽንዖት ያሳስባል፡፡
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
- Details
ዩኒቨርሲቲው ከደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ/ አርብቶ አደር ጉዳዮች ቢሮ ጋር በመተባበር በአነስተኛ መስኖ አስተዳደርና አጠቃቀም ለ6 ወራት ያሠለጠናቸውን 30 ሠልጣኞች ግንቦት 13/2008ዓ.ም አስመርቋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ከአርብቶ አደር አካባቢዎች የተወጣጡ የአነስተኛ መስኖ አስተዳደርና አጠቃቀም ሠልጣኞች ተመረቁ
- Details
ዩኒቨርሲቲው ከዩናይትድና ከብራይት ኮንስትራክሽን ድርጅቶች ጋር የ2ኛ ዙር የሳውላ ካምፓስ የግንባታ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ውል ሰኔ 28/2008 ዓ.ም ተፈራርሟል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከህግ ት/ቤት ጋር በመተባበር በደቡብ ኦሞ ዞን ለሚገኙ የማረሚያ ቤት ኃላፊዎችና ሠራተኞች በመሰረታዊ የታራሚዎች መብትና አያያዝ ሰኔ 10/2008 ዓ.ም የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለደቡብ ኦሞ ዞን ማረሚያ ቤት ኃላፊዎችና ሰራተኞች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሰጠ