የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ በክረምትና በርቀት የትምህርት ፕሮግራሞች መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባምንጭና በሳውላ ካምፓስ ተቀብሎ በመጀመርያ ዲግሪ ከ2011 ዓ.ም ከሐምሌ ወር ጀምሮ ማሰልጠን ይፈልጋል::