AMU as full-fledged Research University has responsibility of enormous proportion at hands and perceptibly, newly devised 10-Year Strategic Plan will enable it to achieve what’s expected. Right from integration of research with teaching-learning, expanding and enhancing Master and PhD programs in relation to market relevance will be our immediate priorities, said, the University President, Dr Damtew Darza.

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ

በኮቪድ-19 ምክንያት የተቋረጠውን የ2012 ዓ/ም የ2ኛ ሴሚስተር ትምህርት ለመጀመር ዩኒቨርሲቲው ስለወሰነ የመጀመሪያ ድግሪ ተማሪዎች

This modest woman Alemwork Gediyhun from Zigm village of Awi Zone in Amhara region is quite diffident to speak about her success. At the face value, she looks shy and it takes time to cajole out her feeling about her achievement; with 3.94 CGPA, she has outclassed all female graduates.

Married at 13, to Mr Bekele Alemayehu, Director of Adisse Primary School in Awi zone has always been encouraging her to study further and had their first girl child after she passed Grade 10. Her father, Mr Gediyhun Bogale and mother Yishamush Getahun wanted her to be a doctor, but she had to be content with Rural Development and Agricultural Extension because of inadequate percentile.

‹‹የባለድርሻ አካልት ጥምረት ለነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ መልሶ ማገገምና ዘላቂ ጥበቃ›› ጥር 21/2013 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ፓራዳይዝ ሎጅ የትብብርና የድርጊት የጋራ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ጥምረቱ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለሥልጣን፣ ኃይለማርያምና ሮማን ፋውንዴሽን፣ ቱሪዝም ኢትዮጵያ፣ የፌዴራል የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን፣ ግብርና ሚኒስቴር፣ የፌዴራል የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን፣ የደቡብና የኦሮሚያ ክልሎች የተለያዩ ሴክተር መሥሪያ ቤቶች፣ GIZ Ethiopia፣ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም የግል ባለሀብቶችን ጨምሮ በአጠቃላይ 48 ባለድርሻ አካላትን ያቀፈ ነው፡፡ የባለድርሻ አካላቱን ጥምረት የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለሥልጣን በሊቀመንበርነት እንዲሁም ኃይለማርያምና ሮማን ፋውንዴሽን በፀሐፊነት ይመራሉ፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2013 ዓ/ም የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ጥር 25/2013 ዓ/ም ለካውንስል አባላት ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ በዕቅድና በአፈፃፀም መካከል ያሉ ልዩነቶችን በማጥበብ፣ በመከለስና ውጤትን መሠረት በማድረግ ማከናወን ተገቢ ነው ብለዋል፡፡ በተለይም ባለፉት 6 ወራት ጠንካራ አፈፃፀም ያሳዩ የሥራ ክፍሎችና ግለሰቦች ያላቸውን ቁርጠኝነትና ትጋት እንዲያስቀጥሉና በመማር ማስተማር፣ በምርምር፣ በቅድመና ድኅረ-ምረቃ መርሃ-ግብሮች የታዩ ለውጦች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ዶ/ር ዳምጠው አሳስበዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ