- Details
እ.አ.አ ከ2015 ዓ/ም ጀምሮ ለ4 ዓመታት ሲካሄድ የቆየው የVLIR እንሰት ፕሮጀክት የማጠቃለያ ወርክሾፕ ጥር 12/2012 ዓ/ም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ በፕሮጀክቱ አማካይነት በጋሞ ደጋማ አካባቢዎች በእንሰት አመራረት ሂደትና በእንሰት አጠውላጊ በሽታ ዙሪያ የተደረጉ የምርምር ሥራዎች ቀርበዋል፡፡ በዕለቱ ዩኒቨርሲቲው ከኢትዮጵያ ባዮ-ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባባር የእንሰት ምርት አዘገጃጀትና ድኅረ-ምርት አያያዝን በቴክኖሎጂ ፈጠራዎች የሚያግዝ አዲስ ፕሮጀክትም ይፋ አድርጓል፡፡ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው የእንሰት ምርት አዘገጃጀት፣ ድኅረ-ምርት አያያዝና አጠቃቀም በቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለማገዝ የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
- Details
የዩኒቨርሲቲው የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ ትምህርት ክፍል ከዩኒቨርሲቲው የማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በንባብ ክሂሎት ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት ቀርፀው በምዕራብ አባያና በልማት 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለሚገኙ ዝቅተኛ የንባብ ክሂሎት ላላቸው ከ2ኛ - 4ኛ ክፍል ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ቋንቋ የንባብ ክሂሎት ማሻሻያ ትምህርት ለመስጠት የቅድመ መለያ ፈተና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ፕሮግራሙ ከጥቅምት 1/2012 ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ ሲሆን እስከ ሰኔ 30/2012 ዓ/ም እንደሚቆይም ተጠቁሟል፡፡ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
- Details
AMU has hosted VLIRUOS Enset Team Project’s closing ceremony while kicked off new project called, Innovative Enset Technology for Gentle Processing, Value-added Products, Safe Storage and Longer Shelf-life’ at New Auditorium, Main Campus from 21st to 22nd January, 2020. Click here to see the pictures
Read more: VLIRUOS Enset Team Project ends; Innovative Enset project takes off
- Details
In the year 2019, AMU’s University-Industry Linkage and Technology Transfer Directorate could transfer few community-centric technologies like Maize-sheller device and modified milk-agitator; in near future it’s likely to develop contrivances such as screw-driver, brick-making cast and automated water-heater, informed UIL-TTD Director, Dr Tolera Seda.
Read more: UIL-TTD transfers 2 technologies, developing 3 more
- Details
የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማኅ/አገ/ም/ፕ ጽ/ቤት በደጋ ኦቾሎ አካባቢ ላይ ተከስቶ በቆየው ቁንጭር /ሌሽማኒያሲስ/ ወይም በአካባቢው ቋንቋ ‹‹ቦልቦ›› በሽታ ላይ የተካሄዱ የምርምር ሥራዎችን መሠረት በማድረግ ጥር 1/2012 ዓ/ም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አካሂዷል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
Read more: በቁንጭር /የቆዳ ላይ ሌሽማኒያሲስ/ በሽታ ላይ ያተኮሩ የምርምር ሥራዎች ቀርበው ውይይት ተካሄደ