ሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት የአዕምሮ ጤና፣ ሥነ-ልቦናና ማኅበራዊ አገልግሎትን በተመለከተ ሥልጠና ሰጠ
Thursday, 17 December 2020 11:32
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት ከተማሪዎች ጋር ቀጥታ ግንኙነት ላላቸው የሥነ-ልቦና፣ ጋይዳንስና ካውንስሊግ እና የዜሮ ፕላን ባለሙያዎች፣ የተማሪዎች አገልግሎት ሠራተኞች እንዲሁም የተማሪዎች መኝታ ቤት፣ የምግብ አገልግሎት፣ የሰላም ፎረምና የደኅንነትና ጥበቃ አስተባባሪዎች የአዕምሮ ጤና፣ ሥነ ልቦናና ማኅበራዊ አገልግሎት አሰጣጥንን በተመለከተ ከኅዳር 10-11/2013 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት የአዕምሮ ጤና፣ ሥነ-ልቦናና ማኅበራዊ አገልግሎትን በተመለከተ ሥልጠና ሰጠ
‹‹Innovative Enset Research project›› ኢኖቬቲቭ እንሰት ሪሰርች ፕሮጀክት የእንሰት ምርት ሂደትን የሚያግዙ ማሽኖችን በቴክኖሎጂና በፈጠራ በመሥራት ለማኅበረሰቡ አስተዋወቀ
Friday, 11 December 2020 09:33
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ኢኖቬቲቭ እንሰት ሪሰርች ፕሮጀክት›› የእንሰት ምርት ሂደትን የሚያግዙ ማሽኖችን በቴክኖሎጂና በፈጠራ በመሥራት የዩኒቨርሲቲው፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አመራራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት ኅዳር 29/2013 ዓ/ም ለማኅበረሰቡ አስተዋውቋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፣ የሕክምና (Medicine) 4ኛ እና 5ኛ ዓመት እንዲሁም የሕግ 4ኛ ዓመት ተማሪዎች የመልሶ ቅበላ ማስታወቂያ
Friday, 04 December 2020 14:05
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2012 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፣ ለሕክምና (Medicine) 4ኛ እና 5ኛ ዓመት እንዲሁም ለሕግ 4ኛ ዓመት ተማሪዎች ከኅዳር 24 - 27/2013 ዓ/ም የምዝገባ ጊዜ እንዲሁም ኅዳር 28/2013 ዓ/ም መደበኛ ትምህርት የሚጀመርበት ሲሆን በ2012 ዓ/ም ተመራቂ ያልነበሩ ተማሪዎች የመግቢያና የምዝገባ ጊዜም ወደፊት በማስታወቂያ በሚገለፀው መሠረት የሚከናወን መሆኑን ያስታውቃል።
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
Vacancy Executive Director Position for SGS
Monday, 07 December 2020 12:17
The university seeks competent, committed and interested Ethiopian academic staff to assign for the EXECUTIVE DIRECTOR POSITION for SGS.
Here is the full details for the Vacancy.
የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የምርምር ንድፈ-ሃሳቦችን ገመገመ
Monday, 07 December 2020 12:11
የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በመምህራን የተዘጋጁ የምርምር ንድፈ-ሃሳቦችን የዘርፉ ተመራማሪዎች በተገኙበት ከኅዳር 8 - 9/2013 ዓ/ም ገምግሟል፡፡
ጎርፍና የጎርፍ መከላከያ ዘዴዎች፣ የውሃ እጥረት ባለባቸው አካባቢዎች የከርሰ ምድር ውሃ አወጣጥና አጠቃቀም፣ የመስኖ ሥራ፣ የአየር ንብረት ለውጥ እንዲሁም የውሃ ኃይል ማመንጫ ቦታዎችን መለየትና የተሻሉትን መጠቀም ከቀረቡ የምርምር ንድፈ-ሃሳብ ይዘቶች መካከል ይጠቀሳሉ፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
More Articles...
Page 4 of 270
«StartPrev12345678910NextEnd»