‹‹የዘመኑ ከተሞች ለኢትዮጵያ ብልጽግና›› በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ ከየካቲት 09-15/2016 ዓ/ም በተዘጋጀው 9ው የከተሞች ፎረም አርባ ምንጭ ከተማን በመደገፍ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተሳታፊ ሆኗል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ ትምህርትና ሥነ ባሕርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት የምርምር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በትምህርት ቤቱ ከዚህ ቀደም ተጀምረው በተያዘላቸው ጊዜና በጀት መሠረት ባልተጠናቀቁ የምርምር ሥራዎች ላይ የካቲት 14/2016 ዓ/ም ዓመታዊ ግምገማ አካሂዷል፡፡  ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በ‹‹Computing and Software Engineering›› ፋከልቲ ለተመደቡ አዲስ የ2 ዓመት ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ አቀባበልና የ‹‹Computing and Software Engineering Club/ CaSE Club/ ትውውቅ መርሃ ግብር የካቲት 13/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University Senate promoted five academic staff of College of Natural and Computational Sciences to Associate Professorship Academic Rank position on February 22/2024. Click here to see more photos.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በዘንድሮው ዓመት የሚያስመርቃቸው የሕክምና ዶክተሮች ሀገር አቀፉን የመውጫ ፈተና መቶ በመቶ ማለፍ ችለዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር ዓለማየሁ ጩፋሞ በተገኘው ውጤት የተሰማቸውን ደስታ በዩኒቨርሲቲው ስም እየገለጹ ለተመራቂ የሕክምና ዶክተሮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡