- Details
ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተወጣጡ አካዳሚክ አመራር አካላትና መምህራን ‹‹Academic Program Audit››፣ ‹‹Academic Program Standardization›› እና ‹‹Academic Program Accreditation›› በሚሉ ይዘቶች በትምህርት ፕሮግራም ጥራትና አግባብነት ዙሪያ ከየካቲት 21-22/2014 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በትምህርት ፕሮግራም ጥራትና አግባብነት ዙሪያ ለአካዳሚክ አመራር አካላትና መምህራን ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የስብእና ግንባታ አነቃቂና የቢዝነስ ሥራዎች አማካሪ ወጣት ማንያዘዋል እሸቱ ‹‹ራስን ማወቅ፤ ለዓላማ መኖር›› በሚል መሪ ቃል ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዋናው ግቢና በጫሞ ካምፓስ በስብዕና ግንባታ ዙሪያ የካቲት 10/2014 ዓ.ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ወጣት ማንያዘዋል እሸቱ ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አነቃቂ ንግግር አቀረበ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በሂሳብ ት/ክፍል ላለፉት 5 ዓመታት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩት እጩ ዶ/ር መኮንን ሬዲ የካቲት 11/2014 ዓ/ም የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎች በተገኙበት የምርምር ሥራቸውን አቅርበዋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ