- Details
የዩኒቨርሲቲው “RUNRES” ፕሮጀክት ከመጀመሪያ ዙር ቆይታው የ2 ዓመታት አፈፃፀሙን ለመቃኘት ኅዳር 02/2014 ዓ/ም በኃይሌ ሪዞርት ወርክሾፕ አዘጋጅቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ “RUNRES” ፕሮጀክት የአፈፃፀም ቅኝት ወርክሾፕ አካሄደ
- Details
ከአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች በኢንተርንሺፕ ላይ የቆያችሁ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መመለሻ ጊዜ ኅዳር 24/2014 ዓ.ም ሲሆን የመመዝገቢያ ጊዜ ከኅዳር 24-26/2014 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቀ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመለሱ በኢንተርንሺፕ ላያ የቆያችሁበትን ሪፖርት አጠናቅቃችሁ ለሚመለከተው ፋከልቲ ገቢ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው በጥብቅ ያሳስባል፡፡
የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ዳይሬክቶሬት ከአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ለባለድርሻ አካላት፣ ለቢሮ ኃላፊዎችና ከ19ኙ ቀበሌያት ለተወጣጡ 70 በጎ መልዕክተኞች ከኅዳር 2-4/2014 ዓ/ም በአስተሳሰብ ለውጥና በማኅበራዊ ጉዳይ ተግባራት ላይ የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ባለድርሻ አካላትና ለበጎ መልዕክተኞች የስብዕና ግንባታ ሥልጠና ሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማት ማፍለቂያ ማዕከል ከኢትዮጵያ ሥራ ፈጠራ ልማት ማዕከል ጋር በመተባበር በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህራን ከጥቅምት 29 -ኅዳር 4/2014 ዓ/ም የሥራ ፈጠራ ክሂሎት የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህራን የሥራ ፈጠራ ክሂሎት የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህሪ ሳይንስ ት/ቤት ‹‹የትምህርት ምዘናና ግምገማ ሚና ለትምህርት ጥራት›› በሚል ርዕስ ለትምህርት አመራር አካላት ኅዳር 1/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹የትምህርት ምዘናና ግምገማ ሚና ለትምህርት ጥራት›› በሚል ርዕስ ለትምህርት አመራር አካላት ሥልጠና ተሰጠ