በሳይንስና ክፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከሐምሌ 5-8/2013 ዓ/ም እየተካሄደ በሚገኘው የትምህርት፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂና የኢንዱስትሪ ኮንቬንሽን ላይ የተለያዩ የፈጠራና የቴክኖሎጂ ሥራዎች እና ወደ ማኅበረሰብ የወረዱ የምርምር ፕሮጀክቶችን በማቅረብ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የልማት ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችን የእንግሊዝኛ ቋንቋ የንባብ ክሂሎት ለማሻሻል በዩኒቨርሲቲው እንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን የሚሠራው ፕሮጀክት በተማሪዎች ዘንድ ለውጥ እያሳየ መሆኑ ተገልጿል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ማኅበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በተለያዩ የሕግ ጉዳዮች ላይ ከሰኔ 26-27/2013 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ የማስረጃ ሕግ፣ የቤተሰብ ሕግ፣ የንብረት ሕግና የውርስ ሕግ በሥልጠናው ተዳሰዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

ዩኒቨርሲቲው የ2013 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች በተገኙበት ከሰኔ 28 እና 29/2013 ዓ/ም ተቀብሏል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Arba Minch University’s research scholars have brought forth some interesting findings after investigating varied associated factors of Corona virus as it continues to threaten mankind. Studies focusing Southern Ethiopia, in particular, dwelt into its impact on societies, individual, health professionals, chronic patients’ behavior, etc. It has also profoundly disclosed health facilities’ vulnerability and stigma attached to it.