በተለያዩ የውሃ ምህንድስና ዘርፍ በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ለመማር አመልክታችሁ በተለያየ ምክንያት ፈተናው ያመለጣችሁ ተማሪዎች ለመጨረሻ ጊዜ ፈተናው  በቀን 28/01/2012 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት