ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች በመሉ፡- በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበረሰብ ስልጠና ለዩኒቨርሲቲያችን መምህራንና የአስተዳደር ድጋፍ  ሰጪ ሠራተኞች ከመስከረም 05-12/2009 ዓ/ም በተለያዩ ካምፓሶች በተዘጋጁ ጊዜያዊ መድረኮች የሚሰጥ በመሆኑ ሁሉም ተሳታፊ በየምድብ የስልጠና መድረክ ያለመንጠባጠብ በጊዜ በመገኘት የስልጠናው ተካፋይ እንዲሆን በአጽንዖት ያሳስባል፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ