በ23/01/2009 ዓ/ም ሊጀመር የታቀደው የ5(አምስት) ቀን ስልጠና በተለያዩ ምክንያቶች ለአንድ ቀን የተራዘመ ሲሆን በ24/01/2009 ዓ.ም (ማክሰኞ) ተጀምሮ በ28/01/09 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ እያሳወቅን ተማሪዎች በየካምፓሳችሁ በተዘጋጀላችሁ የስልጠና አዳራሾች ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት እንድትሳተፉ እንገልፃለን፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ