የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ፈጠራ ልማትና ማፍለቂያ ማዕከል ለሁሉም ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ስለሥራ ፈጠራ ክሂሎት ለሁለት ቀናት ማለትም መስከረም 25 እና 26፣2014 ዓ.ም የሚሰጥ ሥልጠና አዘጋጅቷል፡፡ ስለሆነም ሥልጠናውን ለመውሰድ ፈቃደኛ የሆናችሁ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች እስከ ቀን 15/01/2014 ዓ.ም ድረስ በኦንላይን የሚከተለውን አድራሻ በመጫን:- https://forms.gle/3j4MNQd8ovF1iq1M9 እንዲትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡

ኑ የሥራ ፈጠራ ክሂሎትዎን በነጻ ያዳብሩ፤ የራስዎን ቢዝነስ ይጀምሩ!

ማሳሰቢያ፡- ሥልጠናውን ለተከታተሉ ሠልጣኞች ደረጃውን የጠበቀ የምስክር ወረቀት የሚሰጥ ሲሆን ሥልጠናው በሁሉም ካምፓሶች የሚሰጥ ይሆናል!!

የአርባ ምንጭ ዩኚቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማፍለቂያ ማዕከል ዳይ/ፅ/ቤት

Arba Minch University, Ethiopian Space Science Technology Institute (ESSTI) and Ethiopian Geospatial Information Institute (EGII) having inked collaborative agreement now set out on a venture to develop prerequisites for tourism industry like soft and hard inventory map, designated website and mobile app for tourists who till date are guided to potential attractive destinations by unorganized players in the sector.  Click here to see the pictures