የዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት በእጅ የሚሠራ ቀላል የኦቾሎኒ መፈልፈያ ማሽን አዘጋጅቶ በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ ኦቾሎኒ አምራች ለሆኑ አርሶ አደሮች ለሙከራ በማቅረብ አጠቃቀሙን አስመልክቶ የካቲት 24/2013 ዓ.ም በሰላምበር ከተማ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡   ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ከየካቲት 30 - መጋቢት 2/2013 ዓ/ም ሥልጠናዊ ውይይት አካሂዷል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር በማድረግ ስለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከምሥረታው ጀምሮ አሁን እስካለበት የምርምር ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ድረስ ያለውን አጠቃላይ ሂደት ገለጻ አድርገዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 8ኛውን ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ግምገማ ከየካቲት 26-27/2013 ዓ/ም አካሂዷል፡፡

የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ተ/ፕ በኃይሉ መርደኪዮስ በእንኳን ደኅና መጣችሁ ንግግራቸው የጥናትና ምርምር ሥራ የማኅበረሰቡን ችግር ለመፍታትና የመፍትሄ አቅጣጫ ለመጠቆም እንደሚረዳ ገልጸዋል፡፡ የምርምር ሥራዎች መበራከት የሚበረታታ በመሆኑ ለአካባቢው ማኅበረሰብ የሚጠቅሙ ምርምሮችን መሥራት የመጀመሪያ ምርጫ መሆን አለበት ብለዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Arba Minch University has hosted Ministry of Science and Higher Education’s (MoSHE) 2-day training for 45 Ethiopian Government universities’ presidents, vice presidents and scientific directors from 9th to 10th March, 2021, at Main Campus. Deliberation on Ethiopia’s 10-year Strategic Planning on education roadmap, its implementation, evaluation and challenges involved were on the agenda. Click here to see the photos

Arba Minch University’s Research Directorate has hosted 8th Annual Research Review workshop at Main Campus beginning from 5th to 6th March, 2021. Four completed projects were presented in the presence of AMU top officials, thereafter review was conducted at respective institutes and colleges.  Click here to see the pictures