ለስልጠና ፈላጊዎች በሙሉ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጀርመን ተራድኦ ድርጅት/GIZ/ እና ከጀርመን ደን ልማት አገልግሎት አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጋሞ ዞን ለተወጣጡ 17 የደን እና የደን ጥበቃ ባለሙያዎች እንዲሁም ከማኅበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ለተወጣጡ መምህራን ከሰኔ 27 - ሐምሌ 1/2014 ዓ/ም የደን መሬትን ለመቆጣጠር በሚያስችሉ ሶፍትዌሮች አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

መልካም ዜና ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች በምርምር፣ በማኅበረሰብ አገልግሎትና በኢንደስትሪ ትስስር ዘርፎች በተከለሰ መመሪያ ዙሪያ ሰኔ 25/2014 ዓ/ም ውይይት ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ