- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከጋሞ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ ጋር በመተባበር ከዞኑና ከተለያዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ ወጣት አደረጃጀቶች ከሰኔ 7-10/2014 ዓ/ም የሚቆይ የፈሳሽና ደረቅ ሳሙና አዘገጃጀት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፐብሊክ ዲፐሎማሲ ማዕከል ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ከዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች ለተወጣጡ ከ200 በላይ ተማሪዎች ሰኔ 10/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ትምህርት ክፍሎች የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ እጩ ዶክተሮች ከሰኔ 4-8/2014 ዓ.ም የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎች በተገኙበት የመመረቂያ ጽሑፎቻቸውን አቅርበዋል፡፡ የምርምር ሥራቸውም አስፈላጊውን መስፈርት አሟልቶ በመገኘቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነትን አግኝቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2014 የትምህርት ዘመን በክረምት መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
- Details
‹‹በተፈጠረው እድል ማኅበረሰባችንን እናገልግል›› በሚል መሪ ቃል ዩኒቨርሲቲው 7ኛውን የማኅበረሰብ ሳምንት ከሰኔ 06-12/2014 ዓ/ም በተለያዩ መርሃ ግብሮች አክብሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ