- Details
በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስር በሚገኙ ሚቲዎሮሎጂ እና ሀይድሮሎጂ ፋከልቲዎች በቀረቡ 2 የሦስተኛ ዲግሪና 1 የሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞች ሰኔ 6/2014 ዓ/ም የውጭ የሥርዓተ ትምህርት ግምገማ ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ3 የድኅረ ምረቃ ትምህርት ፕሮግራሞች የውጭ የሥርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሄደ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዳሚ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ከሰኔ 4-5/2014 ዓ/ም በአዲስ ገቢ ተማሪዎች መካከል የእግር ኳስ ውድድር ተካሂዷል፡፡
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ምርምር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አዘጋጅነት በሀገሪቱ እየጨመረ የመጣውን የዋጋ ግሽበት አስመልክቶ በተሠራ ጥናታዊ ጽሑፍ ላይ ለት/ክፍሉ መምህራንና ለባለ ድርሻ አካላት ሰኔ 3/2014 ዓ/ም ትምህርታዊ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት ት/ክፍል ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር በወጣቶች ሰብእና ግንባታ፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ እና በአመራር ክሂሎት ዙሪያ በጨንቻ ወረዳ ለሚገኙ ወጣት አደረጃጀቶች፣ ኢንተርፕራይዞችና ሥራ ፈላጊ ወጣቶች ሰኔ 3/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡
- Details
በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት 20ኛው ዓለም አቀፍ ‹‹ዘላቂ የውሃ ሀብት ልማት›› የምርምር ሲምፖዚየም ከሰኔ 3-4/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡
Read more: 20ኛው ዓለም አቀፍ ‹‹ዘላቂ የውሃ ሀብት ልማት›› የምርምር ሲምፖዚየም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ