በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስር በሚገኙ ሚቲዎሮሎጂ እና ሀይድሮሎጂ ፋከልቲዎች በቀረቡ 2 የሦስተኛ ዲግሪና 1 የሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞች ሰኔ 6/2014 ዓ/ም የውጭ የሥርዓተ ትምህርት ግምገማ ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዳሚ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ከሰኔ 4-5/2014 ዓ/ም በአዲስ ገቢ ተማሪዎች መካከል የእግር ኳስ ውድድር ተካሂዷል፡፡

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ምርምር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አዘጋጅነት በሀገሪቱ እየጨመረ የመጣውን የዋጋ ግሽበት አስመልክቶ በተሠራ ጥናታዊ ጽሑፍ ላይ ለት/ክፍሉ መምህራንና ለባለ ድርሻ አካላት ሰኔ 3/2014 ዓ/ም ትምህርታዊ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት ት/ክፍል ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር በወጣቶች ሰብእና ግንባታ፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ እና በአመራር ክሂሎት ዙሪያ በጨንቻ ወረዳ ለሚገኙ ወጣት አደረጃጀቶች፣ ኢንተርፕራይዞችና ሥራ ፈላጊ ወጣቶች ሰኔ 3/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡

በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት 20ኛው ዓለም አቀፍ ‹‹ዘላቂ የውሃ ሀብት ልማት›› የምርምር ሲምፖዚየም ከሰኔ 3-4/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡