- Details
የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የኮምፒውቲንግ እና የሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ፋከልቲ የ3ኛ ዲግሪ ተማሪና የመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህር አስቻለው አረጋ ‹‹Cloud-Enabled Smart and Green Healthcare Information Service Model›› በሚል ርዕስ በጤና ተቋማት ላይ ያሉ አገልግሎቶችን ለማዘመን ያቀረቡት የምርምር ንድፈ ሃሳብ ግንቦት 23/2014 ዓ/ም ተገምግሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የኮምፒውቲንግ እና ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ፋከልቲ የምርምር ንድፈ ሃሳብ ግምገማ አካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የእንሰት ምርትና ምርታማነትን እንዲሁም የማብላላት ሂደትን የሚያሻሽሉ ቴክኖሎጂዎችን በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች በሚገኙ 4 ወረዳዎች ለሚኖሩ እንሰት አብቃይ አርሶ አደሮች ለማዳረስ 2.3 ሚሊየን ብር የተመደበለት ፕሮጀክት ቀርጾ እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡
Read more: የእንሰት ቴክኖሎጂዎችን በጋሞ ደጋማ አካባቢዎች ለማዳረስ ፕሮጀክት ተቀርጾ እየተሠራ ነው
- Details
በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች አዘጋጅነት በኢንስቲትዩቶቹ የተለያዩ ሥራ ክፍሎች ለሚሠሩ ባለሙያዎች ከግንቦት 18-23/2014 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
- Details
በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ‹‹የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለዘላቂ ልማት እና ተግዳሮቶች/3rd National Conference on Innovation and Challenges in Engineering and Technology for Sustainable Development›› በሚል ርዕስ 3ኛው ዙር ሀገር አቀፍ ዓውደ ጥናት ከግንቦት 26 - 27/2014 ዓ/ም ድረስ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለዘላቂ ልማት እና ተግዳሮቶች›› በሚል ርዕስ 3ኛው ዙር ሀገር አቀፍ ዓውደ ጥናት ሊካሄድ ነው
- Details
የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት/AWTI/ ከኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት/EWTI/ ጋር በመተባበር ለኢንስቲትዩቱ መምህራን፣ ተመራማሪዎችና ተማሪዎች በውሃ ንጽሕና አጠባበቅና በፍሳሽ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ከግንቦት 19-21/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ