- Details
የሴቶችን አቅም ከማጎልበት፣ ከሕግና ከሥልጠና ድጋፎች አንጻር አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በማኅበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ ለሠራቸው ሥራዎች የጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ሕዝብ ምክር ቤት መጋቢት 19/2014 ዓ/ም የዕውቅና ምስክር ወረቀት አበርክቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ሕዝብ ምክር ቤት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዕውቅና ምስክር ወረቀት አበረከተ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህሪ ሳይንስ ት/ቤት ‹‹Enhancing Community Development in Malo Koza Woreda›› በሚል ርዕስ በመሎ ኮዛ ወረዳ ላሃ ከተማ መጋቢት 17/2014 ዓ.ም የምርምር ውጤት ማረጋገጫ ወርክ ሾፕ አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የምርምር ውጤት ማረጋገጫ (Research Result Validation) ወርክ ሾፕ ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት በዓለም ለ111ኛ በሀገራችን ለ46ኛ ጊዜ የተከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ‹‹እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ›› በሚል መሪ ቃል መጋቢት 15/2014 ዓ/ም የካምፓሱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር፣ ሴት የአስተዳደር ሠራተኞችና ሴት ተማሪዎች በተገኙበት በሳውላ ካምፓስ አክብሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕ ጽ/ቤት ከአየር ንብረት ጋር ተስማሚ የሆኑ አማራጭ የኃይል ቴክኖሎጂዎችን ለማኅበረሰቡ በጋራ በማዳረስና በሌሎች የትብብር ሥራ አማራጮች ዙሪያ መጋቢት 16/2014 ዓ/ም ውይይት ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ “Vita” ከተሰኘ ድርጅት ጋር በትብብር ለመሥራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄደ