- Details
የዩኒቨርሲቲው ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በዓለም ለ110ኛ በኢትዮጵያ ለ45ኛ ጊዜ የተከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ‹‹የሴቶችን መብት የሚያከብር ማኅበረሰብ እንገንባ›› በሚል መሪ ቃል መጋቢት 30/2013 ዓ/ም በሳውላ ካምፓስ አክብሯል፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ብራይት ፊውቸር አግሪካልቸር ፕሮጀክት /BFA/ ‹‹የሥራ ፈጠራ ክሂሎትን ማሳደግ›› በሚል ርዕስ ከተለያዩ ክልሎች የግብርና እና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጆች ለተወጣጡ መምህራን ከመጋቢት 23/2013 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 8 ቀናት የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡
የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ዶ/ር ይስሃቅ ከቸሮ እንደተናገሩት ሠልጣኞች በራሳቸው ዘርፍ ሥራ እንዲፈጥሩና ለተማሪዎቻቸውም ማሳየት እንዲችሉ ክሂሎታቸውን ለማሳደግ የተዘጋጀ ሥልጠና ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በውሃ አቅርቦትና ሳኒተሪ ምኅንድስና የ3ኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራም ለማስጀመር ሚያዝያ 2/2013 ዓ/ም የሥርዓተ ትምህርት የውስጥ ግምገማ አካሂዷል፡፡
የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር ዓለማየሁ ጩፋሞ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው የምርምር ዩኒቨርሲቲ ተብሎ እንደመለየቱ በ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በትኩረት እየሠራ ይገኛል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በሚቀጥሉት 5 ዓመታት 5,000 የ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎችን ለማስመረቅ ያቀደ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሙን መክፈቱ ለዚህ ሀገራዊ ዕቅድ መሳካት የበኩሉን አስተዋፅኦ የሚያበረክትበት ዕድል የሚፈጥር ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሥርዓተ ትምህርት የውስጥ ግምገማ አካሄደ
- Details
Arba Minch University has signed a general Memorandum of Understanding with Geological Survey of Ethiopia (GSE) to collaborate in the field of research, academia, mining, exploration, capacity building, and exchange of expertise in identified areas for the span of 5-year in Gamo and Gofa Region. AMU President, Dr Damtew Darza, GSE Director General, Mrs Enatfenta Melaku, and Deputy Director General, Dr Dejene Hailemariam, inked the agreement in the presence of officials from both parties at President’s Office on 5th April, 2021. Click here to see the pictures
Read more: Arba Minch University signs five-year-long general MoU with GSE
- Details
Wheat (Triticum aestivum L.) is the most important cereal crop and second most important staple food after rice grown in 89 countries of temperate, sub-tropical and tropical climates. Ethiopia’s average annual yield is said to be 27.3 quintal per hectare while according to Food and Agriculture Organization global productivity is 36.2q/ha; consequently, the demand for bread wheat is increasing that leads to shortage of its production in the country, states the Principal Investigator, Prof. Abdul Qayyum Khan.
Read more: Research: South’s irrigated lowland areas apt for wheat crop