Arba Minch University and Gamo Zone Administration have inked general Memorandum of Understating that will last 4 years to study societal bottlenecks in development and improve livelihoods via collaborative research undertakings and interventions so that community is served in right manner, the MoU states. Click here to see the photos

Arba Minch University’s Research Directorate has hosted 7th national meet on ‘Science for Sustainable Development’ at Main Campus beginning from 16th to 17th April, 2021. Researchers, academicians and professionals from across Ethiopia gathered to deliberate upon key issue of science and innovation that unleash holistic development in sustainably catering to the needs of people and alleviate their problems. Click here to see the pictures

የዩኒቨርሲቲው የምርምር ዳይሬክቶሬት ከግብርና፣ ከሕክምናና ጤና እንዲሁም ከተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጆች ጋር በመተባበር 7ኛውን ‹‹ሳይንስ ለዘላቂ ልማት›› ሀገር አቀፍ የምርምር ዓውደ ጥናት ከሚያዝያ 8-9/2013 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የዩኒቨርሲቲው ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የማኅበረሰብ አገልግሎት ከጋሞ ዞን ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር ከጋሞ ዞን እና በዞኑ ከሚገኙ 14 ወረዳዎችና 4 ከተማ አስተዳደሮች ለተወጣጡ 37 የቋንቋ ጥናት ባለሙያዎች እንዲሁም ለወረዳና ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ከሚያዝያ 4 - 7/2013 ዓ/ም በቋንቋ ጥናት ዘዴዎች፣ በመረጃ አሰባሰብ ሂደት፣ በስነ-ቃል እና በስነ-ጽሑፍ ጥናት ላይ ያተኮረ የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የዩኒቨርሲቲው ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በዓለም ለ110ኛ በኢትዮጵያ ለ45ኛ ጊዜ የተከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ‹‹የሴቶችን መብት የሚያከብር ማኅበረሰብ እንገንባ›› በሚል መሪ ቃል መጋቢት 30/2013 ዓ/ም በሳውላ ካምፓስ አክብሯል፡፡