አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲው የክርስትና ሃይማኖት ተከታይ ማኅበረሰብ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (ገና) በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሠላም፣ የጤና፣ የአንድነትና የመተሳሰብ እንዲሆን መልካም ምኞቱን ይገልጻል!!

መልካም ገና!!

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት