- Details
Arba Minch University (AMU), through its Renewable Energy Technology Research Center, in partnership with Sahay Solar Association–Germany, successfully conducted a two-week Advanced Solar Training (AST) program from February 2–12, 2026. The training engaged students and academic staff from multiple engineering disciplines, along with international interns from Switzerland. Click here to see more photos.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማእከል ሥራዎቹን በተጠናከረና ስልታዊ በሆነ መንገድ ለማከናወን የካቲት 6/2018 ዓ/ም ስትራቴጂክ አማካሪ ቡድን አቋቁሟል። በዕለቱ የማእከሉ የቀጣይ አምስት ዓመታት የተከለሰ ስትራቴጂክ ዕቅድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማእከል ስትራቴጂክ አማካሪ ቡድን ተቋቋመ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከባሕር ዳርና መቐለ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ‹‹Drugs for Neglected Diseases initiative (DNDi)›› ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ተቋም በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ሥር ፈንገስ /Mycetoma/ በሽታ ጫናና ስርጭትን ለማወቅ በአማራ፣ አፋር፣ ትግራይና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች የተካሔደው የጥናት ውጤት ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት፣ ፖሊሲ አውጪዎችና ተመራማሪዎች በተገኙበት የካቲት 7/2018 ዓ/ም ይፋ የማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሒዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ሥር ፈንገስ /Mycetoma/ በሽታን ጫናና ስርጭትን ለማወቅ የተደረገ ጥናት ውጤት ይፋ ተደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተዘነጉ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማእከል "Mainstreaming Integrated Malaria and Neglected Tropical Diseases (NTDs) Campaign System, South Ethiopia" በሚል ርእስ የሚሠራ የምርምር ፕሮጀክት የካቲት 6/2018 ዓ/ም ይፋ አድርጓል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው በወባና የተዘነጉ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ላይ የተቀናጀ ጥናት ለማካሄድ የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል ጀርመን ሀገር ከሚገኘው ሳሃይ ሶላር አስሶሴሽን ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ቆጎታ ወረዳ በቆጎ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 3.5 ሚሊየን ብር ያሰራው 5 ኪሎ ዋት የሚያመንጭ የሶላር ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች በተገኙበት የካቲት 5/2018 ዓ/ም ተመርቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በቆጎታ ወረዳ 3.5 ሚሊየን ወጪ የተደረገበት የሶላር ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመረቀ





