አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ12 ክፍል ሀገር አቀፍ የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ላይ ለቆዩ የፈተና አስፈጻሚዎች የአርባ ምንጭ አዞ እርባታ ማዕከልን እንዲጎበኙ በማመቻቸት ሐምሌ 22/2015 ዓ/ም ሽኝት አድርጓል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

የብሩህ ተስፋ ማዕከል!

 

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት