አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ባች የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ነሐሴ 5/2015 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው እንዲገቡ እየገለጸ ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

የብሩህ ተስፋ ማዕከል!

 

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት