የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ‹‹ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በኅብረት እንታገል!›› በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን 20ው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በተቋም ደረጃ ‹‹የትምህርት ማኅበረሰብ የፀረ ሙስና ንቅናቄ ሳምንት›› በሚል ርዕስ ከኅዳር 11-17/2016 ዓ/ም በሁሉም የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች እያካሄደ የሚገኝ ሲሆን የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና የተለያዩ የሥራ ዘርፍ ቡድን መሪዎች በተገኙበት በማዕከል ደረጃ በፓናል ውይይትና በተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ማጠቃለያ እንደሚደረግና በተመሳሳይ መልኩ በዩኒቨርሲቲው ሳውላ ካምፓስ የሚደረግ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

የብሩህ ተስፋ ማዕከል!

ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-

ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/

ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university

ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityCCD/

ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት