- Details
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም መተዳደሪያ ደንብን በተመለከተ ታኅሣሥ 6/2018 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም መተዳደሪያ ደንብን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ
- Details
World Meteorological Organization (WMO) delegation reaches Arba Minch, AMU for an in-depth assessment visit. AMU Higher officials welcomed the delegation team from the Arba Minch International Airport. It’s learnt that the delegation team will have brief presentation of AMU-AWTi overview, presentation of an in-depth assessment of WMO delegates, field and laboratory visits and others which are on the card. Click here to see more photos.
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የአርባ ምንጭ ቃል ኪዳን ቤተሰብ ምሥረታ መርሐ ግብር ታኅሣሥ 03/2018 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአርባ ምንጭ ቃል ኪዳን ቤተሰብ ምሥረታ መርሐ ግብር ተካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 10ኛውን የማኅበረሰብ ጉድኝት ቀን ‹‹በተፈጠረው እድል ማኀበረሰባችንን እናገልግል›› በሚል መሪ ቃል ኀዳር 26/2018 ዓ/ም በተለያዩ መርሐ ግብሮች በዋናው ግቢ በድምቀት አክብሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
The AMU–ESRI Coordination Office Coordinator, Mr. Hailemariam Atinaf delightfully informs all AMU users of the AMU ArcGIS that its license has been fully renewed. Following the expiration of the previous license, and after sustained effort and close coordination with ESRI Eastern Africa, the renewal was officially completed on December 9, 2025, Mr. Hailemariam noted. Thus now, according to him, all AMU users have full access to ArcGIS software, including a wide range of extensions and applications:

