የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል “Molecular Characterization, Nutritional Profiling, Biological activities, and Value-Chain of Moringa stenopetala from Southern Ethiopia” በሚል ርዕስ የሚሠራ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ መምህራን፣ ተመራማሪዎችና የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት ኅዳር 14/2016 ዓ.ም ይፋ አድርጓል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

AMU Students representing Ethiopia in the 2023 #AllAfricaIHL Moot Court Competition held at Tanzania, Arusha, have stood 3rd next to Mozambique and Kenya. AMU appreciates the exemplary hard work, commitment and determination of the team and the School of Law as well. AMU also shares this important achievement and happiness to its community and all well-wishers.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት በአርባ ምንጭ ከተማ በሚገኙ ፖሊስ ጣቢያዎች እና ማረሚያ ተቋም ውስጥ ላሉ ተጠርጣሪዎች፣ ወጣት ጥፋተኞች እንዲሁም ታራሚዎች በተጠርጣሪዎችና ታራሚዎች አያያዝ ዙሪያ ኅዳር 18/2016 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Dear all instructors: You are invited to join us to learn about academic writing, grant writing, and scholarly journals.  Please register for the 2 day training sessions that will inform and engage understanding. 

Register:

https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSda_IGbeUCdSG7Ujls72KgSWnKemUjW0gR83-CiKi1YsOGVjQ/viewform?usp=sf_link

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሁለተኛና ሦስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የመመረቂያ ጽሑፍ ላይ ሱፐርቫይዘሮች በሚሰጧቸው አስተያየቶች ላይ የእንግሊዝኛ ቋንቋ አጠቃቀማቸውን ለማሻሻል የሚያስችል ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ኅዳር 15/2016 ዓ/ም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ይፋ አድርጓል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ