የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጃፓይጎ ‹‹Jhpiego›› ከተሰኘ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር የሴት መምህራን ፎረም/Women Academic Forum/ ለመመሥረት ሰኔ 02/2015 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ“Computing and Software Engineering” ትምህርት ፕሮግራም ላለፉት 4 ዓመታት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር መሳይ ሳሙኤል ሰኔ 02/2015 ዓ/ም የውስጥና የውጭ ገምጋሚዎች በተገኙበት የመመረቂያ ጽሑፉን አቅርቧል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

አርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 21ኛውን ዓለም አቀፍ ዘላቂ የውኃ ሀብት ልማት ሲምፖዚየም ከሰኔ 02-03/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

AMU’s progenitor, Arba Minch Water Technology Institute, AWTi, has hosted the 21st international symposium on “Sustainable Water Resources Development” from June 9-10, 2023.
Opening the symposium, AMU Academic Affairs Vice President & the delegate for President, Dr. Alemayhu Chufamo, said that in the past three decades, AMU in general and AWTi in particular have produced a prominent number of water engineers who are recently serving the nation in capacity building and playing pivotal role in developing and managing various water supply, irrigation, and hydropower projects. As AMU is working harder to become an autonomous institution in the near future to meet the national expectation, AWTi and AMiT should give emphasis and use their decades-long experience to establish a consultancy unit to play their professional roles for the nation, and contribute to income generation as an autonomous university, he urged. Click here to see the pictures.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞን ደንና አካባቢ ጥበቃና ልማት ጽ/ቤት፣  ጋሞ ዞን አስተዳዳር ጽ/ቤት፣ አርባ ምንጭ ከተማና ከአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ አስተዳዳር ጋር በመተባባር ‹‹የፕላስቲክ ብክለት መፍትሔዎች/Solutions to Plastic Pollution›› በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ጋንታ ካንቻሜ ቀበሌ ጋንታ ተራራ ላይ 50ኛውን የዓለም የአካባቢ ጥበቃ ቀን ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አክብሯል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ